REZAKUHAKIMU Telegram 1628
አሰላሙ ዐለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ

➡️ዛሬ እንደሚታወቀው በካፊሮች ዘንድ አላህ ሱብሀነሁ ወተዓላ እጅግ የሚታመፅበት ቀን ነው:: የዚህ አመፅ አካል እንዳንሆንም እጅግ ልንጠነቀቅ ይገባል!!!

👉የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ከመስጠት መቆጠብ አለብን/በመልካም መኗኗር እንጂ ለዚህ መብቱ የለንምና

👉አብረን በአሉን አስመልክተን ከመደሰት መቆጠብ አለብን/ሽርክ ነውና ስራቸው

👉ከቻልን በፆም ብናሳልፈው/ከነጋ በኋላም ለሱና መነየት እንደምንችል ታሳቢ ተደርጎ

👉እሁድም እንደመሆኑ የእረፍት ቀን ነውና በተለያዩ ዒባዳዎች በተለይም አላህን በማጥራት,በዚክር እናሳልፍ/ሱብሀንአላህን ይመስል

👉ዱዐ ላይ መበርታት...አላህ ወዶን መርጦን ነውና የእስልምናን ኒዕማ የሰጠን ለዚህ ቃላቶች ለማይገልፁት ኒዕማ አላህን እጅጉን ልናመሰግነው ይህን ኒዕማም እስከ ኺታማችን እንዲያቆይልን እናም በእስልምና ላይም እንድንገናኘው አጥብቀን እንለምነው

الحمد لله لنعمة الإسلام اللهم أحسن ختامنا ووفقنا الشهدة في ختامنا



tgoop.com/rezakuhakimu/1628
Create:
Last Update:

አሰላሙ ዐለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ

➡️ዛሬ እንደሚታወቀው በካፊሮች ዘንድ አላህ ሱብሀነሁ ወተዓላ እጅግ የሚታመፅበት ቀን ነው:: የዚህ አመፅ አካል እንዳንሆንም እጅግ ልንጠነቀቅ ይገባል!!!

👉የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ከመስጠት መቆጠብ አለብን/በመልካም መኗኗር እንጂ ለዚህ መብቱ የለንምና

👉አብረን በአሉን አስመልክተን ከመደሰት መቆጠብ አለብን/ሽርክ ነውና ስራቸው

👉ከቻልን በፆም ብናሳልፈው/ከነጋ በኋላም ለሱና መነየት እንደምንችል ታሳቢ ተደርጎ

👉እሁድም እንደመሆኑ የእረፍት ቀን ነውና በተለያዩ ዒባዳዎች በተለይም አላህን በማጥራት,በዚክር እናሳልፍ/ሱብሀንአላህን ይመስል

👉ዱዐ ላይ መበርታት...አላህ ወዶን መርጦን ነውና የእስልምናን ኒዕማ የሰጠን ለዚህ ቃላቶች ለማይገልፁት ኒዕማ አላህን እጅጉን ልናመሰግነው ይህን ኒዕማም እስከ ኺታማችን እንዲያቆይልን እናም በእስልምና ላይም እንድንገናኘው አጥብቀን እንለምነው

الحمد لله لنعمة الإسلام اللهم أحسن ختامنا ووفقنا الشهدة في ختامنا

BY Islamic knowledge for all


Share with your friend now:
tgoop.com/rezakuhakimu/1628

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP. The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” 1What is Telegram Channels? The imprisonment came as Telegram said it was "surprised" by claims that privacy commissioner Ada Chung Lai-ling is seeking to block the messaging app due to doxxing content targeting police and politicians. Each account can create up to 10 public channels
from us


Telegram Islamic knowledge for all
FROM American