TDARNA_ISLAM Telegram 5474
🔊ታላቅ የቁርኣን ውድድር - ተጅዊድን በልዩ ትኩረት!

• በተለያዩ መርከዞች ላይ ቁርአንን በተጂዊድ በማስተማር ብዙ ልምድ ባላቸው ኡስታዞች ዳኛ አማካኘነት፤ታላቅ የሆነ የ ቁርኣንን ውድድ ፕሮግራም ከ ፊታችን ጁሙዓ፤ማለትም ጥር 16/2017 ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ በዚህ ቻናል ይካሄዳል።👇
http://www.tgoop.com/AbuSufiyan_Albenan
http://www.tgoop.com/AbuSufiyan_Albenan

📈የውድድሩ አካሄድ ድረጃዎች፦

•1ኛ ደረጃ፦ ተሳታፊዎች ቁርአንን በማንበብ ችሎታቸው ይገመገማል።
•2ኛ ደረጃ፦ በዚህ ደረጃ ተሳታፊዎች በተለያዩ ቁርአናዊ ደንቦች(ተጁዊድ) ላይ ያላቸውን እውቀት ያሳያሉ።
•3ኛ ደረጃ፦የ ዕጩነት ደረጃ በዚህ ደረጃ ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች በማሟላት ብቁ የሆኑ ተሳታፊዎች በመጨረሻው ውድድር ታጭተው በ በፕሮግራሙ ቀጥታ ስርጭት ላይ ለውድድር ይቀርባሉ።
🎁በመጨረሻም በዳኞች ምዘና ከ 1-3 የወጡ ተወዳዳሪዎች ተሸላሚ ይሆናሉ።

በውድድሩ ለመሳተፍ የሚያስፈልጉ መስፈርቶች፡-

• ቁርአንን ሙሉ በሙሉ ያጠናቀቀ መሆን።
• የተጅዊድ ህጎችን በደንብ የተረዳና ተግባር ላይ የሚያውል መሆን።

እነዚህን መስፈርቶች ማመሏላት የሚችል ማንኛውም ወንድም፤ሙሉ ስሙን እና ሀገሩን በመፃፍ ከዚህ በታች ባለው አድራሻ መመዝገብ ይችላል!
👇👇ፈጥነው ይመዝገቡ!
@AbuSufyan_65
@AbuSufyan_65
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM



tgoop.com/tdarna_islam/5474
Create:
Last Update:

🔊ታላቅ የቁርኣን ውድድር - ተጅዊድን በልዩ ትኩረት!

• በተለያዩ መርከዞች ላይ ቁርአንን በተጂዊድ በማስተማር ብዙ ልምድ ባላቸው ኡስታዞች ዳኛ አማካኘነት፤ታላቅ የሆነ የ ቁርኣንን ውድድ ፕሮግራም ከ ፊታችን ጁሙዓ፤ማለትም ጥር 16/2017 ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ በዚህ ቻናል ይካሄዳል።👇
http://www.tgoop.com/AbuSufiyan_Albenan
http://www.tgoop.com/AbuSufiyan_Albenan

📈የውድድሩ አካሄድ ድረጃዎች፦

•1ኛ ደረጃ፦ ተሳታፊዎች ቁርአንን በማንበብ ችሎታቸው ይገመገማል።
•2ኛ ደረጃ፦ በዚህ ደረጃ ተሳታፊዎች በተለያዩ ቁርአናዊ ደንቦች(ተጁዊድ) ላይ ያላቸውን እውቀት ያሳያሉ።
•3ኛ ደረጃ፦የ ዕጩነት ደረጃ በዚህ ደረጃ ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች በማሟላት ብቁ የሆኑ ተሳታፊዎች በመጨረሻው ውድድር ታጭተው በ በፕሮግራሙ ቀጥታ ስርጭት ላይ ለውድድር ይቀርባሉ።
🎁በመጨረሻም በዳኞች ምዘና ከ 1-3 የወጡ ተወዳዳሪዎች ተሸላሚ ይሆናሉ።

በውድድሩ ለመሳተፍ የሚያስፈልጉ መስፈርቶች፡-

• ቁርአንን ሙሉ በሙሉ ያጠናቀቀ መሆን።
• የተጅዊድ ህጎችን በደንብ የተረዳና ተግባር ላይ የሚያውል መሆን።

እነዚህን መስፈርቶች ማመሏላት የሚችል ማንኛውም ወንድም፤ሙሉ ስሙን እና ሀገሩን በመፃፍ ከዚህ በታች ባለው አድራሻ መመዝገብ ይችላል!
👇👇ፈጥነው ይመዝገቡ!
@AbuSufyan_65
@AbuSufyan_65

BY ትዳር እና ኢስላም 🌷🌹🥀


Share with your friend now:
tgoop.com/tdarna_islam/5474

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The best encrypted messaging apps Ng Man-ho, a 27-year-old computer technician, was convicted last month of seven counts of incitement charges after he made use of the 100,000-member Chinese-language channel that he runs and manages to post "seditious messages," which had been shut down since August 2020. The channel also called on people to turn out for illegal assemblies and listed the things that participants should bring along with them, showing prior planning was in the works for riots. The messages also incited people to hurl toxic gas bombs at police and MTR stations, he added. “[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said. During the meeting with TSE Minister Edson Fachin, Perekopsky also mentioned the TSE channel on the platform as one of the firm's key success stories. Launched as part of the company's commitments to tackle the spread of fake news in Brazil, the verified channel has attracted more than 184,000 members in less than a month.
from us


Telegram ትዳር እና ኢስላም 🌷🌹🥀
FROM American