TIKVAHETHIOPIA Telegram 74820
#iSonXperiences

ከትላንት ጀምሮ የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የጥሪ ማዕከል ሰራተኞች የሥራ ማቆም አድማ ላይ መሆናቸውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከቤተሰቦቹ የደረሰው መልዕክት ያሳያል።

ሰራተኞቹ የሥራ አድማውን ያደረጉት መስሪያ ቤታችን ቅሬታችንን ሊመልስልን አልቻለም በሚል መሆኑን ገልጸዋል።

ሰራተኞቹ ካቀረቡት ጥያቄዎች ዋነኛው " ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የጥሪ ማዕከል ሰራተኞቹን በራሱ ሥር ያካተን ፤ በኤጀንት ለምን ያሰራናል ? " የሚል ነው።

በተጨማሪ ፦

➢ ለሙያው ከሚገባውና ካለው የሥራ ጫና አንጻር ተገቢ ያልሆነ የደመወዝ አከፋፈል ፤ ደመወዝ አላግባብ ተቆራርጦ መድረስ እና በጊዜው አለመግባት

➢ ለሰራተኛ የሚገባውን የሕይወትና የአካል ጉዳት ኢንሹራንስ አለመግባት፤

➢ ሰራተኛው ለማጁን የሰለጠነበት የምስክር ወረቀት አለመስጠት፤

➢ ድርጅቱ በተለያዩ የቀን እና የለሊት ፈረቃ ለሚሰሩ ሰራተኞች ደህንነቱ የተጠበቀ እና ፍትሃዊ የመጓጓዣ አገልግሎት ጉድለት የሚሉና #ሌሎችም ቅሬታዎች አሏቸው።

ቲክቫህ ከቤተሰቦቹ እንደተረዳው የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የጥሪ ማዕከል ሰራተኞች በቀጥታ የተቀጠሩት በሳፋሪኮም ሳይሆን ISON Xprience በተባለ ድርጅት አማካኝነት ነው።

ከሰራተቹ ጥያቄ ጋር በተያያዘ የ " ISON Xprience " የሥራ አመራሮች ህዳር 1 ቀን ከሰራተኛ ተወካዮች ጋር ስብሰባ አካሂዶ ነበር።

በዚህ ስብሰባ ላይ ክፍያን በተመለከተ ፤ " በኢትዮጵያ ህግ ዝቅተኛ የደመወዝ መጠን ስለሌለ ደመወዝ በድርድር / በድርጅቱ የደመወዝ ስኬል የሚወሰን ነው።" ሲል ገልጿል።

ከቲክቫህ ቤተሰብ አባላት የደረሱን ቅሬታዎች ይዘን ሳፋሪኮም ኢትዮጵያን ለማነጋገር እና ምላሽ ለማግኘት ጥረት አድርገናል።

ሳፋሪኮም ፤ " የጥሪ ማዕከላችንን በሚያስተዳድርልን ድርጅት (ISON Xprience) እና በሰራተኛው መካከል አለመግባባቶች እንዳሉ ተረድተናል። " ያለን ሲሆን " በደርጅቱ ሥራ አስፈጻሚዎችና ሰራተኞች መካከል የተፈጠረው አለመግባባት ተፈትቶ መደበኛ የሥራ እንቅስቃሴዎች እንደሚቀጥሉ ተስፋ እናደርጋለን " ብሏል።

በዚህ ወቅት፤ ለደንበኞቹ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች እንደከዚህ ቀደሙ ፤ በተለመደው መልኩ እንደ ቀጠለ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ አሳውቆናል።

ያንብቡ 👇
https://telegra.ph/ISON-Xprience-11-16



tgoop.com/tikvahethiopia/74820
Create:
Last Update:

#iSonXperiences

ከትላንት ጀምሮ የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የጥሪ ማዕከል ሰራተኞች የሥራ ማቆም አድማ ላይ መሆናቸውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከቤተሰቦቹ የደረሰው መልዕክት ያሳያል።

ሰራተኞቹ የሥራ አድማውን ያደረጉት መስሪያ ቤታችን ቅሬታችንን ሊመልስልን አልቻለም በሚል መሆኑን ገልጸዋል።

ሰራተኞቹ ካቀረቡት ጥያቄዎች ዋነኛው " ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የጥሪ ማዕከል ሰራተኞቹን በራሱ ሥር ያካተን ፤ በኤጀንት ለምን ያሰራናል ? " የሚል ነው።

በተጨማሪ ፦

➢ ለሙያው ከሚገባውና ካለው የሥራ ጫና አንጻር ተገቢ ያልሆነ የደመወዝ አከፋፈል ፤ ደመወዝ አላግባብ ተቆራርጦ መድረስ እና በጊዜው አለመግባት

➢ ለሰራተኛ የሚገባውን የሕይወትና የአካል ጉዳት ኢንሹራንስ አለመግባት፤

➢ ሰራተኛው ለማጁን የሰለጠነበት የምስክር ወረቀት አለመስጠት፤

➢ ድርጅቱ በተለያዩ የቀን እና የለሊት ፈረቃ ለሚሰሩ ሰራተኞች ደህንነቱ የተጠበቀ እና ፍትሃዊ የመጓጓዣ አገልግሎት ጉድለት የሚሉና #ሌሎችም ቅሬታዎች አሏቸው።

ቲክቫህ ከቤተሰቦቹ እንደተረዳው የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የጥሪ ማዕከል ሰራተኞች በቀጥታ የተቀጠሩት በሳፋሪኮም ሳይሆን ISON Xprience በተባለ ድርጅት አማካኝነት ነው።

ከሰራተቹ ጥያቄ ጋር በተያያዘ የ " ISON Xprience " የሥራ አመራሮች ህዳር 1 ቀን ከሰራተኛ ተወካዮች ጋር ስብሰባ አካሂዶ ነበር።

በዚህ ስብሰባ ላይ ክፍያን በተመለከተ ፤ " በኢትዮጵያ ህግ ዝቅተኛ የደመወዝ መጠን ስለሌለ ደመወዝ በድርድር / በድርጅቱ የደመወዝ ስኬል የሚወሰን ነው።" ሲል ገልጿል።

ከቲክቫህ ቤተሰብ አባላት የደረሱን ቅሬታዎች ይዘን ሳፋሪኮም ኢትዮጵያን ለማነጋገር እና ምላሽ ለማግኘት ጥረት አድርገናል።

ሳፋሪኮም ፤ " የጥሪ ማዕከላችንን በሚያስተዳድርልን ድርጅት (ISON Xprience) እና በሰራተኛው መካከል አለመግባባቶች እንዳሉ ተረድተናል። " ያለን ሲሆን " በደርጅቱ ሥራ አስፈጻሚዎችና ሰራተኞች መካከል የተፈጠረው አለመግባባት ተፈትቶ መደበኛ የሥራ እንቅስቃሴዎች እንደሚቀጥሉ ተስፋ እናደርጋለን " ብሏል።

በዚህ ወቅት፤ ለደንበኞቹ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች እንደከዚህ ቀደሙ ፤ በተለመደው መልኩ እንደ ቀጠለ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ አሳውቆናል።

ያንብቡ 👇
https://telegra.ph/ISON-Xprience-11-16

BY TIKVAH-ETHIOPIA




Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethiopia/74820

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up. Healing through screaming therapy Click “Save” ; Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN.
from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American