TIKVAH-ETHIOPIA
#TPLF : ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተሰጥቶታል። @tikvahethiopia
#TPLF
" አልቀበልም ! " - ህወሓት
ህወሓት የኢትዮጵያ የምርጫ ቦርድ የሰጠውን የምዝገባ ውሳኔ አልቀበልም አለ።
ድርጅቱ " የተሰጠኝ የምዝገባ ውሳኔ ከተካሄዱት የሁለትዮሽ ወይይቶችና መግባባት ወጪ ነው፤ ስለሆነም ወደ ነባሩ እውቅናዬ የማይመልስ ውሳኔ አልቀበልም " ብሏል ዛሬ ነሀሴ 4/2016 ዓ.ም ባወጣው ባለ ሁለት ገፅ የፅሑፍ መግለጫ።
ህወሓት ያወጣው መግለጫ ከላይ ተያይዞ ቀርቧል።
ትላንትና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ፓርቲዎች " በልዩ " ሁኔታ ሲመዘገቡ የሚሰጥ ሕጋዊ የሰውነት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት መስጠቱ ይታወሳል።
ይህን ውሳኔ ነው ህወሓት " አልቀበልም " ብሎ መግለጫ ያወጣው። " እኛ የምፈልገው የተሰረዘው ህጋዊ ሰውነታችን እንዲመለስልን ብቻ ነው " ብሏል።
@tikvahethiopia
" አልቀበልም ! " - ህወሓት
ህወሓት የኢትዮጵያ የምርጫ ቦርድ የሰጠውን የምዝገባ ውሳኔ አልቀበልም አለ።
ድርጅቱ " የተሰጠኝ የምዝገባ ውሳኔ ከተካሄዱት የሁለትዮሽ ወይይቶችና መግባባት ወጪ ነው፤ ስለሆነም ወደ ነባሩ እውቅናዬ የማይመልስ ውሳኔ አልቀበልም " ብሏል ዛሬ ነሀሴ 4/2016 ዓ.ም ባወጣው ባለ ሁለት ገፅ የፅሑፍ መግለጫ።
ህወሓት ያወጣው መግለጫ ከላይ ተያይዞ ቀርቧል።
ትላንትና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ፓርቲዎች " በልዩ " ሁኔታ ሲመዘገቡ የሚሰጥ ሕጋዊ የሰውነት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት መስጠቱ ይታወሳል።
ይህን ውሳኔ ነው ህወሓት " አልቀበልም " ብሎ መግለጫ ያወጣው። " እኛ የምፈልገው የተሰረዘው ህጋዊ ሰውነታችን እንዲመለስልን ብቻ ነው " ብሏል።
@tikvahethiopia
tgoop.com/tikvahethiopia/89697
Create:
Last Update:
Last Update:
#TPLF
" አልቀበልም ! " - ህወሓት
ህወሓት የኢትዮጵያ የምርጫ ቦርድ የሰጠውን የምዝገባ ውሳኔ አልቀበልም አለ።
ድርጅቱ " የተሰጠኝ የምዝገባ ውሳኔ ከተካሄዱት የሁለትዮሽ ወይይቶችና መግባባት ወጪ ነው፤ ስለሆነም ወደ ነባሩ እውቅናዬ የማይመልስ ውሳኔ አልቀበልም " ብሏል ዛሬ ነሀሴ 4/2016 ዓ.ም ባወጣው ባለ ሁለት ገፅ የፅሑፍ መግለጫ።
ህወሓት ያወጣው መግለጫ ከላይ ተያይዞ ቀርቧል።
ትላንትና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ፓርቲዎች " በልዩ " ሁኔታ ሲመዘገቡ የሚሰጥ ሕጋዊ የሰውነት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት መስጠቱ ይታወሳል።
ይህን ውሳኔ ነው ህወሓት " አልቀበልም " ብሎ መግለጫ ያወጣው። " እኛ የምፈልገው የተሰረዘው ህጋዊ ሰውነታችን እንዲመለስልን ብቻ ነው " ብሏል።
@tikvahethiopia
" አልቀበልም ! " - ህወሓት
ህወሓት የኢትዮጵያ የምርጫ ቦርድ የሰጠውን የምዝገባ ውሳኔ አልቀበልም አለ።
ድርጅቱ " የተሰጠኝ የምዝገባ ውሳኔ ከተካሄዱት የሁለትዮሽ ወይይቶችና መግባባት ወጪ ነው፤ ስለሆነም ወደ ነባሩ እውቅናዬ የማይመልስ ውሳኔ አልቀበልም " ብሏል ዛሬ ነሀሴ 4/2016 ዓ.ም ባወጣው ባለ ሁለት ገፅ የፅሑፍ መግለጫ።
ህወሓት ያወጣው መግለጫ ከላይ ተያይዞ ቀርቧል።
ትላንትና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ፓርቲዎች " በልዩ " ሁኔታ ሲመዘገቡ የሚሰጥ ሕጋዊ የሰውነት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት መስጠቱ ይታወሳል።
ይህን ውሳኔ ነው ህወሓት " አልቀበልም " ብሎ መግለጫ ያወጣው። " እኛ የምፈልገው የተሰረዘው ህጋዊ ሰውነታችን እንዲመለስልን ብቻ ነው " ብሏል።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA
Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethiopia/89697