TIKVAHETHIOPIA Telegram 93966
በ6 ወራት የተመዘገበ ፍቺ ሲጨርም ጋብቻ ቀንሷል።

የአዲስ አበባ ሲቪል ምዘገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ ዓለማየሁ የተቋማቸውን የበጀት አመቱን የስድስት ወራት አፈጻጸም ትላንት ሪፖርት አድርገዋል።

በዚህም ወቅት እንደገለጹት ከተከሰተው 21,674 ጋብቻ ለመመዝገብ ታቅዶ 15,574 (72.65%) ምዝገባ ማደረግ እንደተቻለ ተጠቁሟል። ቁጥሩ ከ2016 ዓ.ም ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 7% የምዝገባ ቅናሽ አሳይቷል።

ከተከሰተው ፍቺ 4,873 ለመመዝገብ ታቅዶ 3,769 ፍቺ የተመዘገበ ሲሆን ከ2016ዓ.ም ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 33.99% የምዝገባ ጭማሪ አሳይቷል።

በተጨማሪ ፦

➡️ ከተከሰተው ሞት 15,716 ለመመዝገብ ታቅዶ 11,376 (72.38%) ምዝገባ በማደረግ ተችሏል። ከ2016ዓ.ም ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 29.83% የምዝገባ ጭማሪ አሳይቷል።

➡️ ከተወለዱ ህፃናት ውስጥ 37,750 ለመመዝገብ ታቅዶ 41,183 መመዝገብ መቻሉ ተጠቁሟል። ይህም በከተማው ምዝገባ ታሪክ ትልቁ ቁጥር ሆኖ ተመዝግቧል።  ከ2016ዓ.ም አፈፃፀም ጋር ሲነፃፀር 103% ብልጫ አሳይቷል።

በሌላ በኩል ፥ ባለፉት 6 ወራት 25,581 የክልል መሸኛዎች ትክክለኛነት እንዲጣራ ለክልሎች መላኩን የገለጸው ተቋሙ አገልግሎት ለማግኘት ሪፖርት ያደረጉ 9,504 አመልካቾችን መሸኛ መርምሮ የነዋሪነት ምዘገባ አድርገው አገልግሎት እንዲያገኙ ፈቃድ መስጠቱን አስታውቋል።

ተጨማሪ
@addisvaitalpress



tgoop.com/tikvahethiopia/93966
Create:
Last Update:

በ6 ወራት የተመዘገበ ፍቺ ሲጨርም ጋብቻ ቀንሷል።

የአዲስ አበባ ሲቪል ምዘገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ ዓለማየሁ የተቋማቸውን የበጀት አመቱን የስድስት ወራት አፈጻጸም ትላንት ሪፖርት አድርገዋል።

በዚህም ወቅት እንደገለጹት ከተከሰተው 21,674 ጋብቻ ለመመዝገብ ታቅዶ 15,574 (72.65%) ምዝገባ ማደረግ እንደተቻለ ተጠቁሟል። ቁጥሩ ከ2016 ዓ.ም ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 7% የምዝገባ ቅናሽ አሳይቷል።

ከተከሰተው ፍቺ 4,873 ለመመዝገብ ታቅዶ 3,769 ፍቺ የተመዘገበ ሲሆን ከ2016ዓ.ም ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 33.99% የምዝገባ ጭማሪ አሳይቷል።

በተጨማሪ ፦

➡️ ከተከሰተው ሞት 15,716 ለመመዝገብ ታቅዶ 11,376 (72.38%) ምዝገባ በማደረግ ተችሏል። ከ2016ዓ.ም ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 29.83% የምዝገባ ጭማሪ አሳይቷል።

➡️ ከተወለዱ ህፃናት ውስጥ 37,750 ለመመዝገብ ታቅዶ 41,183 መመዝገብ መቻሉ ተጠቁሟል። ይህም በከተማው ምዝገባ ታሪክ ትልቁ ቁጥር ሆኖ ተመዝግቧል።  ከ2016ዓ.ም አፈፃፀም ጋር ሲነፃፀር 103% ብልጫ አሳይቷል።

በሌላ በኩል ፥ ባለፉት 6 ወራት 25,581 የክልል መሸኛዎች ትክክለኛነት እንዲጣራ ለክልሎች መላኩን የገለጸው ተቋሙ አገልግሎት ለማግኘት ሪፖርት ያደረጉ 9,504 አመልካቾችን መሸኛ መርምሮ የነዋሪነት ምዘገባ አድርገው አገልግሎት እንዲያገኙ ፈቃድ መስጠቱን አስታውቋል።

ተጨማሪ
@addisvaitalpress

BY TIKVAH-ETHIOPIA





Share with your friend now:
tgoop.com/tikvahethiopia/93966

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) Activate up to 20 bots 2How to set up a Telegram channel? (A step-by-step tutorial) fire bomb molotov November 18 Dylan Hollingsworth yau ma tei The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information.
from us


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American