TZTBT Telegram 1006
መቼ እንደሆነ  ለኔም ግልጽ አልነበረም የፈለኩትን ሆኜ እንደቀረብኩሽ እኔ የሆንኩትን እንድትለምጂው ያስገደድኩሽን ቀናቶች አንቺ በየዋህነት ብትዘነጊያቸውም  እኔ ልረሳቸው አልችልም፡፡ ግን ሁል ጊዜ ሰው እንደሚያስበው ነገሮች ቀንተው አያቁምና የአንቺ ትዕግስት ነው ብዬ እኔ በደመደምኩት በጊዜ ሒደት እንደቀረፁኝ አመንኩ፡፡ ግልጽ ለመሆን ውስጤ ሲያስብ አንቺን አንድም ቀን ቀርቦሽ  ለምዶሽ  ወዶሽ ሊያውቅ ይችላል ብሎ መገመት በጣም አስቸጋሪ ነው ፡፡ ጥሩነቶችሽ እኔን ካወቅሽ ቡሀላ የመጡ ቢሆኑ ኖሮ  እኔ መሄድ ያሰብኩ ቀን ልትዘነጊያቸው እንደምትችይ በጣም ግልጽ የሆነ የአንቺ አውነታ ነበር ፡፡ግን አልሆነም ሳለውቅሽ እኔ የምፈልገው ጥሩነትሽ አንቺ ውስጥ ነበር በመኖር ቆይታሽ ያስቀመጥሻቸው ያንቺ ነገሮች ለኔ ጎልተው የታዩት በጊዜ ሒደት ባወራንባቸው አንድ ሁለት ተብለው በማይቆጠሩት ቀናቶች ውስጥ ነው፡፡ ያንቺ ከኔ መለየት አለመፈለግ እኔን እስከምታስቢው የህይወት ጎዶና አብሮሽ ሊዘልቅ እንዲችል ማድረግ ይሳነው ይሆናል፡፡ ከመኖር የመትፈልጊው ያልተቋረጠ ነገን ያልነጠለ ትላንትን ያልዘነጋ ዛሬን በተስፋ የሰነቀ ሊሆን ግድ ነውና፡፡ ለውጥ ፈልጌ ከእኔም ከአንቺም ሳይሆን እኔም አንቺም መሆን ከምንሻው አብሮ የመሆን ምኞት ውስጥ  የፀነሳል ብልም አድካሚ ቢሆንብኝ ምኞት አይጨበጥ ብዬ አስቤ እኔ ያንቺ ምኞት ለመሆን ጣርኩኝ እንደጨበጥሽኝም ይሰማሽ ብዬ አካሌን በ ንግግሬን ለገስኩሽ ለመዘንጋት ሞክረሽ ይሆን ለመዳሰስ የሚሆን ካለኝ የህይወት ዓላማ  በተግባር ያልተቃኘ  በቃላት እምነትን የተሸከመ ብዙ የሚነበብም ነገር ሰጠሁኝ ቸልተኝነትሽ ቢያዘነብልብኝ መኞትስ ይኖራታል ባይሆን ባትረዳው እሷ የኔ ምኞት እንደሆነች በመፈለግ ገፅታ ለመግለጥ መሞከሬ እኔን ላለማየት የፈልግሽ እስኪመስል ሸሸሽኝ በቃ የእውነት ልነግርሽ የፈለኩት እያየሁሽ እኔን አንቺ ውስጥ እንዳገኘሁት እንዲሰማሽ ከመፈለግ ብዛት ነበር እሱም አይሆንም ብትይ ልታወሪኝ ፈልገሻል ብዬ ባሰብኩበት ቅጽበት ስሜቴን ሊገልጹልኝ ባልቻሉ ደካማ ቃላት ደጋግሜ ነገርኩሽ ለማድመጥ በትፈጥኚም ለመወሰን በመዘግየትሽ የማወራሽ እኔን ለማለየት ከመምረጥ ውጪ ሌላ ምርጫ እንደሌለሽ ስሜትሽን በደበቁ ላንቺ ጠንካራ በተባሉ እውነታዎችሽ  ነገራችንን ደመደምሺልኝ፡፡ ማወቅ ያለብሽ ነገር ላትመጪ ሄደሻል ብዬ መደምደም አልፈልግም ግን ማስበው ልትቀሪም እንደምትችይ ነው፡፡ እኔ ፍቅር እንዳለ ለማስተማር አቅሙ ቢኖረኝ ስለ ፍቅር የመሰከሩትን ስለ ፍቅር የሞቱትን ስለ ፍቅር የሚሰቃዩትን አይደለም ፍቅር ራሱ ፍቅር ነው ብሎ የሰበከውን ለመመልከት እንድትሞክሪ አደረግ ነበር  ግን ምን አልባት ሰባኪዋ አንቺ  ሆነሽ በፍቅር መድረክ ላይ መጽዋትን እየሰበክሽ የመኖር እሳቤሽ ግልጥ መሆኑን እኔ ያልተረዳሁ ቀን ከሆነ ብቻ፡፡

(28/9/15  ሰኞ  1:44 pm  taxi ውስጥ)
( Dm.....)

ፀሀፊ
ደምሰው ሀይለማርያም ( የዱርዬው ማስታወሻ)
@abepoet
@abepoet
@abepoet



tgoop.com/tztbt/1006
Create:
Last Update:

መቼ እንደሆነ  ለኔም ግልጽ አልነበረም የፈለኩትን ሆኜ እንደቀረብኩሽ እኔ የሆንኩትን እንድትለምጂው ያስገደድኩሽን ቀናቶች አንቺ በየዋህነት ብትዘነጊያቸውም  እኔ ልረሳቸው አልችልም፡፡ ግን ሁል ጊዜ ሰው እንደሚያስበው ነገሮች ቀንተው አያቁምና የአንቺ ትዕግስት ነው ብዬ እኔ በደመደምኩት በጊዜ ሒደት እንደቀረፁኝ አመንኩ፡፡ ግልጽ ለመሆን ውስጤ ሲያስብ አንቺን አንድም ቀን ቀርቦሽ  ለምዶሽ  ወዶሽ ሊያውቅ ይችላል ብሎ መገመት በጣም አስቸጋሪ ነው ፡፡ ጥሩነቶችሽ እኔን ካወቅሽ ቡሀላ የመጡ ቢሆኑ ኖሮ  እኔ መሄድ ያሰብኩ ቀን ልትዘነጊያቸው እንደምትችይ በጣም ግልጽ የሆነ የአንቺ አውነታ ነበር ፡፡ግን አልሆነም ሳለውቅሽ እኔ የምፈልገው ጥሩነትሽ አንቺ ውስጥ ነበር በመኖር ቆይታሽ ያስቀመጥሻቸው ያንቺ ነገሮች ለኔ ጎልተው የታዩት በጊዜ ሒደት ባወራንባቸው አንድ ሁለት ተብለው በማይቆጠሩት ቀናቶች ውስጥ ነው፡፡ ያንቺ ከኔ መለየት አለመፈለግ እኔን እስከምታስቢው የህይወት ጎዶና አብሮሽ ሊዘልቅ እንዲችል ማድረግ ይሳነው ይሆናል፡፡ ከመኖር የመትፈልጊው ያልተቋረጠ ነገን ያልነጠለ ትላንትን ያልዘነጋ ዛሬን በተስፋ የሰነቀ ሊሆን ግድ ነውና፡፡ ለውጥ ፈልጌ ከእኔም ከአንቺም ሳይሆን እኔም አንቺም መሆን ከምንሻው አብሮ የመሆን ምኞት ውስጥ  የፀነሳል ብልም አድካሚ ቢሆንብኝ ምኞት አይጨበጥ ብዬ አስቤ እኔ ያንቺ ምኞት ለመሆን ጣርኩኝ እንደጨበጥሽኝም ይሰማሽ ብዬ አካሌን በ ንግግሬን ለገስኩሽ ለመዘንጋት ሞክረሽ ይሆን ለመዳሰስ የሚሆን ካለኝ የህይወት ዓላማ  በተግባር ያልተቃኘ  በቃላት እምነትን የተሸከመ ብዙ የሚነበብም ነገር ሰጠሁኝ ቸልተኝነትሽ ቢያዘነብልብኝ መኞትስ ይኖራታል ባይሆን ባትረዳው እሷ የኔ ምኞት እንደሆነች በመፈለግ ገፅታ ለመግለጥ መሞከሬ እኔን ላለማየት የፈልግሽ እስኪመስል ሸሸሽኝ በቃ የእውነት ልነግርሽ የፈለኩት እያየሁሽ እኔን አንቺ ውስጥ እንዳገኘሁት እንዲሰማሽ ከመፈለግ ብዛት ነበር እሱም አይሆንም ብትይ ልታወሪኝ ፈልገሻል ብዬ ባሰብኩበት ቅጽበት ስሜቴን ሊገልጹልኝ ባልቻሉ ደካማ ቃላት ደጋግሜ ነገርኩሽ ለማድመጥ በትፈጥኚም ለመወሰን በመዘግየትሽ የማወራሽ እኔን ለማለየት ከመምረጥ ውጪ ሌላ ምርጫ እንደሌለሽ ስሜትሽን በደበቁ ላንቺ ጠንካራ በተባሉ እውነታዎችሽ  ነገራችንን ደመደምሺልኝ፡፡ ማወቅ ያለብሽ ነገር ላትመጪ ሄደሻል ብዬ መደምደም አልፈልግም ግን ማስበው ልትቀሪም እንደምትችይ ነው፡፡ እኔ ፍቅር እንዳለ ለማስተማር አቅሙ ቢኖረኝ ስለ ፍቅር የመሰከሩትን ስለ ፍቅር የሞቱትን ስለ ፍቅር የሚሰቃዩትን አይደለም ፍቅር ራሱ ፍቅር ነው ብሎ የሰበከውን ለመመልከት እንድትሞክሪ አደረግ ነበር  ግን ምን አልባት ሰባኪዋ አንቺ  ሆነሽ በፍቅር መድረክ ላይ መጽዋትን እየሰበክሽ የመኖር እሳቤሽ ግልጥ መሆኑን እኔ ያልተረዳሁ ቀን ከሆነ ብቻ፡፡

(28/9/15  ሰኞ  1:44 pm  taxi ውስጥ)
( Dm.....)

ፀሀፊ
ደምሰው ሀይለማርያም ( የዱርዬው ማስታወሻ)
@abepoet
@abepoet
@abepoet

BY የዱርዬው ማስታወሻ


Share with your friend now:
tgoop.com/tztbt/1006

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

3How to create a Telegram channel? A Hong Kong protester with a petrol bomb. File photo: Dylan Hollingsworth/HKFP. Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau. Healing through screaming therapy fire bomb molotov November 18 Dylan Hollingsworth yau ma tei
from us


Telegram የዱርዬው ማስታወሻ
FROM American