UTHMANOVICH Telegram 3012
የሴት ደረጃ

በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡

39፥34 “ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ የሚሹት ሁሉ አለላቸው፡፡ ይህ የበጎ አድራጊዎች ምንዳ ነው”፡፡ لَهُم مَّا يَشَاءُونَ عِندَ رَبِّهِمْ ۚ ذَٰلِكَ جَزَاءُ الْمُحْسِنِينَ

“ፈድል” فَضْل የሚለው ቃል “ፈዶለ” فَضَّلَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስጦታ” “ችሮታ” “ጸጋ”Bounty” ማለት ነው፥ ሴትነት እና ወንድነት በተፈጥሮ ከአሏህ የተሰጠን ጸጋ ነው፦
4፥32 *”አላህም ከፊላችሁን በከፊሉ ላይ በእርሱ ያበለጠበትን ጸጋ አትመኙ! ለወንዶች ከሠሩት ሥራ እድል አላቸው፥ ለሴቶችም ከሠሩት ሥራ ዕድል አላቸው፡፡ وَلَا تَتَمَنَّوْا مَا فَضَّلَ اللَّهُ بِهِ بَعْضَكُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ ۚ لِّلرِّجَالِ نَصِيبٌ مِّمَّا اكْتَسَبُوا ۖ وَلِلنِّسَاءِ نَصِيبٌ مِّمَّا اكْتَسَبْنَ

እዚህ አንቀጽ ላይ “ያበለጠ” ለሚለው ቃል የገባው “ፈዶለ” فَضَّلَ መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል! ወንድነት ለወንድ የተሰጠ ጸጋ ነው፥ ለወንዶች ከሠሩት ሥራ እድል አላቸው። ሴትነት ለሴት የተሰጠ ጸጋ ነው፥ ለሴቶችም ከሠሩት ሥራ ዕድል አላቸው። ለወንድ የተሰጠውን ጸጋ ሴት መመኘት የለባትም! ለሴት የተሰጠ ጸጋ ወንድ መመኘት የለበትም፥ ወንድ በሴት ላይ ሴት በወንድ ላይ የሚበላለጡት ጸጋ አለ እንጂ ወንድ ሴት አይደለም እንዲሁ ሴት ወንድ አይደለችም፦
3፥36 “ወንድም እንደ ሴት አይደለም”፡፡ وَلَيْسَ الذَّكَرُ كَالْأُنثَىٰ

አንድ ተባእት አምኖ መልካም ከሠራ መልካም ኑሮን በሚኖርበት መጠን አንድ እንስትም አምና መልካም ከሠራች መልካም ኑሮን ትኖራለች፦
16፥97 ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ በጎን የሠራ መልካም ኑሮን በእርግጥ እናኖረዋለን፡፡ مَنْ عَمِلَ صَالِحًا مِّن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَلَنُحْيِيَنَّهُ حَيَاةً طَيِّبَةً

አንድ ተባእት አምኖ መልካም ከሠራ ጀነት እንደሚገባ ሁሉ አንድ እንስትም አምና መልካም ከሠራች ጀነት ትገባለች፦
4፥124 ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِنَ الصَّالِحَاتِ مِن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ
40፥40 “እርሱ ምእመን ኾኖ ከወንድ ወይም ከሴት በጎን የሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ፡፡ በእርሷ ውስጥ ያለ ቁጥጥር ይመገባሉ”፡፡ وَمَنْ عَمِلَ صَالِحًا مِّن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ يُرْزَقُونَ فِيهَا بِغَيْرِ حِسَابٍ
9፥72 “አላህ ምእምናንን እና ምእምናትን ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ በመኖሪያ ገነቶችም ውስጥ መልካም መኖሪያ ቤቶችን ቃል ገብቶላቸዋል”፡፡ وَعَدَ اللَّهُ الْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ جَنَّاتٍ تَجْرِي مِن تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا وَمَسَاكِنَ طَيِّبَةً فِي جَنَّاتِ عَدْنٍ ۚ وَرِضْوَانٌ مِّنَ اللَّهِ أَكْبَرُ

ወንድ አማኞች “ሙእሚኒን” مُؤْمِنِين ሲባሉ ሴት አማኞች “ሙእሚናት” مُؤْمِنَات ይባላሉ፥ በጀነት ውስጥ ወንድ አማኞች እና ሴት አማኞችም የሚፈልጉት ነገር ሁሉ አለላቸው፦
25፥16 ለእነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ኾነው የሚፈልጉት ሁሉ አለላቸው፡፡ ይህም ተስፋ ከጌታህ ተለማኝ ተስፋ ነው፡፡ لَّهُمْ فِيهَا مَا يَشَاءُونَ خَالِدِينَ ۚ كَانَ عَلَىٰ رَبِّكَ وَعْدًا مَّسْئُولًا
39፥34 “ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ የሚሹት ሁሉ አለላቸው፡፡ ይህ የበጎ አድራጊዎች ምንዳ ነው”፡፡ لَهُم مَّا يَشَاءُونَ عِندَ رَبِّهِمْ ۚ ذَٰلِكَ جَزَاءُ الْمُحْسِنِينَ
43፥71 “በእርሷም ውስጥ ነፍሶች የሚከጅሉት እና ዓይኖችም የሚደሰቱበት ሁሉ አለ፥ እናንተም በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ናችሁ፡፡ وَفِيهَا مَا تَشْتَهِيهِ الْأَنفُسُ وَتَلَذُّ الْأَعْيُنُ ۖ وَأَنتُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
41፥31 ለእናንተም በእርሷ ውስጥ ነፍሶቻችሁ የሚሹት ሁሉ አለላችሁ፡፡ ለእናንተም በእርሷ ውስጥ የምትፈልጉት ሁሉ አለላችሁ”፡፡ وَلَكُمْ فِيهَا مَا تَشْتَهِي أَنفُسُكُمْ وَلَكُمْ فِيهَا مَا تَدَّعُونَ
16፥31 “ለእነርሱም በወስጧ የሚሹት ሁሉ አላቸው፡፡ እንደዚሁ አላህ ጥንቁቆችን ይመነዳል”፡፡ لَهُمْ فِيهَا مَا يَشَاءُونَ ۚ كَذَٰلِكَ يَجْزِي اللَّهُ الْمُتَّقِينَ



tgoop.com/uthmanovich/3012
Create:
Last Update:

የሴት ደረጃ

በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡

39፥34 “ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ የሚሹት ሁሉ አለላቸው፡፡ ይህ የበጎ አድራጊዎች ምንዳ ነው”፡፡ لَهُم مَّا يَشَاءُونَ عِندَ رَبِّهِمْ ۚ ذَٰلِكَ جَزَاءُ الْمُحْسِنِينَ

“ፈድል” فَضْل የሚለው ቃል “ፈዶለ” فَضَّلَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስጦታ” “ችሮታ” “ጸጋ”Bounty” ማለት ነው፥ ሴትነት እና ወንድነት በተፈጥሮ ከአሏህ የተሰጠን ጸጋ ነው፦
4፥32 *”አላህም ከፊላችሁን በከፊሉ ላይ በእርሱ ያበለጠበትን ጸጋ አትመኙ! ለወንዶች ከሠሩት ሥራ እድል አላቸው፥ ለሴቶችም ከሠሩት ሥራ ዕድል አላቸው፡፡ وَلَا تَتَمَنَّوْا مَا فَضَّلَ اللَّهُ بِهِ بَعْضَكُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ ۚ لِّلرِّجَالِ نَصِيبٌ مِّمَّا اكْتَسَبُوا ۖ وَلِلنِّسَاءِ نَصِيبٌ مِّمَّا اكْتَسَبْنَ

እዚህ አንቀጽ ላይ “ያበለጠ” ለሚለው ቃል የገባው “ፈዶለ” فَضَّلَ መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል! ወንድነት ለወንድ የተሰጠ ጸጋ ነው፥ ለወንዶች ከሠሩት ሥራ እድል አላቸው። ሴትነት ለሴት የተሰጠ ጸጋ ነው፥ ለሴቶችም ከሠሩት ሥራ ዕድል አላቸው። ለወንድ የተሰጠውን ጸጋ ሴት መመኘት የለባትም! ለሴት የተሰጠ ጸጋ ወንድ መመኘት የለበትም፥ ወንድ በሴት ላይ ሴት በወንድ ላይ የሚበላለጡት ጸጋ አለ እንጂ ወንድ ሴት አይደለም እንዲሁ ሴት ወንድ አይደለችም፦
3፥36 “ወንድም እንደ ሴት አይደለም”፡፡ وَلَيْسَ الذَّكَرُ كَالْأُنثَىٰ

አንድ ተባእት አምኖ መልካም ከሠራ መልካም ኑሮን በሚኖርበት መጠን አንድ እንስትም አምና መልካም ከሠራች መልካም ኑሮን ትኖራለች፦
16፥97 ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ በጎን የሠራ መልካም ኑሮን በእርግጥ እናኖረዋለን፡፡ مَنْ عَمِلَ صَالِحًا مِّن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَلَنُحْيِيَنَّهُ حَيَاةً طَيِّبَةً

አንድ ተባእት አምኖ መልካም ከሠራ ጀነት እንደሚገባ ሁሉ አንድ እንስትም አምና መልካም ከሠራች ጀነት ትገባለች፦
4፥124 ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِنَ الصَّالِحَاتِ مِن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ
40፥40 “እርሱ ምእመን ኾኖ ከወንድ ወይም ከሴት በጎን የሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ፡፡ በእርሷ ውስጥ ያለ ቁጥጥር ይመገባሉ”፡፡ وَمَنْ عَمِلَ صَالِحًا مِّن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ يُرْزَقُونَ فِيهَا بِغَيْرِ حِسَابٍ
9፥72 “አላህ ምእምናንን እና ምእምናትን ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ በመኖሪያ ገነቶችም ውስጥ መልካም መኖሪያ ቤቶችን ቃል ገብቶላቸዋል”፡፡ وَعَدَ اللَّهُ الْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ جَنَّاتٍ تَجْرِي مِن تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا وَمَسَاكِنَ طَيِّبَةً فِي جَنَّاتِ عَدْنٍ ۚ وَرِضْوَانٌ مِّنَ اللَّهِ أَكْبَرُ

ወንድ አማኞች “ሙእሚኒን” مُؤْمِنِين ሲባሉ ሴት አማኞች “ሙእሚናት” مُؤْمِنَات ይባላሉ፥ በጀነት ውስጥ ወንድ አማኞች እና ሴት አማኞችም የሚፈልጉት ነገር ሁሉ አለላቸው፦
25፥16 ለእነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ኾነው የሚፈልጉት ሁሉ አለላቸው፡፡ ይህም ተስፋ ከጌታህ ተለማኝ ተስፋ ነው፡፡ لَّهُمْ فِيهَا مَا يَشَاءُونَ خَالِدِينَ ۚ كَانَ عَلَىٰ رَبِّكَ وَعْدًا مَّسْئُولًا
39፥34 “ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ የሚሹት ሁሉ አለላቸው፡፡ ይህ የበጎ አድራጊዎች ምንዳ ነው”፡፡ لَهُم مَّا يَشَاءُونَ عِندَ رَبِّهِمْ ۚ ذَٰلِكَ جَزَاءُ الْمُحْسِنِينَ
43፥71 “በእርሷም ውስጥ ነፍሶች የሚከጅሉት እና ዓይኖችም የሚደሰቱበት ሁሉ አለ፥ እናንተም በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ናችሁ፡፡ وَفِيهَا مَا تَشْتَهِيهِ الْأَنفُسُ وَتَلَذُّ الْأَعْيُنُ ۖ وَأَنتُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
41፥31 ለእናንተም በእርሷ ውስጥ ነፍሶቻችሁ የሚሹት ሁሉ አለላችሁ፡፡ ለእናንተም በእርሷ ውስጥ የምትፈልጉት ሁሉ አለላችሁ”፡፡ وَلَكُمْ فِيهَا مَا تَشْتَهِي أَنفُسُكُمْ وَلَكُمْ فِيهَا مَا تَدَّعُونَ
16፥31 “ለእነርሱም በወስጧ የሚሹት ሁሉ አላቸው፡፡ እንደዚሁ አላህ ጥንቁቆችን ይመነዳል”፡፡ لَهُمْ فِيهَا مَا يَشَاءُونَ ۚ كَذَٰلِكَ يَجْزِي اللَّهُ الْمُتَّقِينَ

BY 🎙uthmanovich የንፅፅር channal !!!🎓


Share with your friend now:
tgoop.com/uthmanovich/3012

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

ZDNET RECOMMENDS The imprisonment came as Telegram said it was "surprised" by claims that privacy commissioner Ada Chung Lai-ling is seeking to block the messaging app due to doxxing content targeting police and politicians. Public channels are public to the internet, regardless of whether or not they are subscribed. A public channel is displayed in search results and has a short address (link). As the broader market downturn continues, yelling online has become the crypto trader’s latest coping mechanism after the rise of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May and beginning of June, where holders made incoherent groaning sounds and role-played as urine-loving goblin creatures in late-night Twitter Spaces. Image: Telegram.
from us


Telegram 🎙uthmanovich የንፅፅር channal !!!🎓
FROM American