WULUDEYARED Telegram 9301
🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁

እንኳን #ለጌታችን_ለአምላካችን_ለመድኃኒታችን #ለኢየሱስ_ክርስቶስ ለንዑስ በዓል ለሆነው #በቃና_ዘገሊላ_በሠርግ_ቤት_ተገኝቶ_የመጀመርያውን_ተአምር_ላደረገበት መታሰቢያ ዓመታዊ በዓል፣ #ለመላእክት_አለቃ_ለቅዱስ_ሚካኤል እስራኤል ወደ ተባለ #ቅዱስ_ያዕቆብ_ለተላከበት ከወንድሙ ከኤሳው ፈርቶ ሳለ ላዳነበት ለወራዊ በዓሉ፣ ለታላቁ ሰማዕት ለምሥራቅ ሰው ጽኑዕ ኃይለኛ ለሆነ #ለቅዱስ_ቴዎድሮስ_በናድሌዎስ ሰማዕትነት ለተቀበለበት ለዕረፍት በዓልና #ለቅዱስ_ይስሐቅም ልጅ #ለቅዱስ_ያዕቆብ_ለልደቱ መታሰቢያ በዓል እግዚአብሔር አምላክ በሰላምና በጤና አደረሰን በተጨማሪ በዚች ቀን ከሚታሰቡ፦ #ከቅዱስ_ቴዎድሮስ_ማኅበር_ለውንድዮስና_ኒቆሮስንና_ከሁለት_መቶ ኃምሳ _ሠራዊት_ሰማዕታት፣ #ከቅዱሳን_ከሰማዕቱ_ከየዩልያኖስና ከመነኵሴው #ከአባ_ዳንኤል ከመታሰቢያቸው፣ #ከቃሮስና_ከሰሚኖስ ከመታሰቢያቸው፣ #ከአባ_ነካሮ ዕረፍት እግዚአብሔር አምላክ ረድኤትና በረከትን ያሳትፈን።   

🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁



tgoop.com/wuludeyared/9301
Create:
Last Update:

🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁

እንኳን #ለጌታችን_ለአምላካችን_ለመድኃኒታችን #ለኢየሱስ_ክርስቶስ ለንዑስ በዓል ለሆነው #በቃና_ዘገሊላ_በሠርግ_ቤት_ተገኝቶ_የመጀመርያውን_ተአምር_ላደረገበት መታሰቢያ ዓመታዊ በዓል፣ #ለመላእክት_አለቃ_ለቅዱስ_ሚካኤል እስራኤል ወደ ተባለ #ቅዱስ_ያዕቆብ_ለተላከበት ከወንድሙ ከኤሳው ፈርቶ ሳለ ላዳነበት ለወራዊ በዓሉ፣ ለታላቁ ሰማዕት ለምሥራቅ ሰው ጽኑዕ ኃይለኛ ለሆነ #ለቅዱስ_ቴዎድሮስ_በናድሌዎስ ሰማዕትነት ለተቀበለበት ለዕረፍት በዓልና #ለቅዱስ_ይስሐቅም ልጅ #ለቅዱስ_ያዕቆብ_ለልደቱ መታሰቢያ በዓል እግዚአብሔር አምላክ በሰላምና በጤና አደረሰን በተጨማሪ በዚች ቀን ከሚታሰቡ፦ #ከቅዱስ_ቴዎድሮስ_ማኅበር_ለውንድዮስና_ኒቆሮስንና_ከሁለት_መቶ ኃምሳ _ሠራዊት_ሰማዕታት፣ #ከቅዱሳን_ከሰማዕቱ_ከየዩልያኖስና ከመነኵሴው #ከአባ_ዳንኤል ከመታሰቢያቸው፣ #ከቃሮስና_ከሰሚኖስ ከመታሰቢያቸው፣ #ከአባ_ነካሮ ዕረፍት እግዚአብሔር አምላክ ረድኤትና በረከትን ያሳትፈን።   

🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁🌿🍁

BY ውሉደ ያሬድ ሰንበት ትምህርት ቤት




Share with your friend now:
tgoop.com/wuludeyared/9301

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.” With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week.
from us


Telegram ውሉደ ያሬድ ሰንበት ትምህርት ቤት
FROM American