ከተማ አስተዳደሩ በበጀት ዓመቱ በ6 ወራት በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ያሳካቸዉ ዉጤቶች በተመለከተ፡-
(የካቲት 12/2017 ዓ.ም)
የመረጃ ጥራት እና ተደራሽነትን ለማሳድግ የሚያስችል ስርዓት በመዘርጋት በከተማችን በተከናወኑ የልማት ስራዎች፤ በመልካም አስተዳደርና በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ የሚያስችሉ የግንዛቤ ስራዎችን ተሰርተዋል፡፡
በሰው ተኮር የልማት ስራዎች፤ በከተማ ግብርና የልማት ትሩፋት እና በስራ እድል ፈጠራ የተገኙ ውጤቶችን እንዲሁም በፕሮጀክቶች ግንባታ አፈፃጸም ለሚዲያ አካላት ግልፀኝነትን በመፍጠር የመረጃ ተደራሽነትን ማስፋት ተችሏል፡፡
በተለያዩ ወቅታዊና ከተማ አቀፍ ጉዳዮች ላይ የጥቆማ፣የምርመራ እና የትናታኔ ዜና በማዘጋጀት፤በማሰራጨት እንዲሁም የመልካም አስተዳደር ችግሮች በማጋለጥ አመራሩ በህዝብ ተጠያቂና ግልጽ እንዲሆን የማድረግ ስራ ተሰርቷል።
በከተማ አስተዳደሩ የተከናወኑና እየተከናወኑ ባሉ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ግዙፍ የልማት ስራዎች እና ሰው ተኮር ተግባራት ዙሪያ የተለያዩ መልዕክቶችን በምስልና በድምፅ በማቀናበር ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት ለህዝብ እንዲደርስ ተደርጓል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
https://linktr.ee/aacaebc
(የካቲት 12/2017 ዓ.ም)
የመረጃ ጥራት እና ተደራሽነትን ለማሳድግ የሚያስችል ስርዓት በመዘርጋት በከተማችን በተከናወኑ የልማት ስራዎች፤ በመልካም አስተዳደርና በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ የሚያስችሉ የግንዛቤ ስራዎችን ተሰርተዋል፡፡
በሰው ተኮር የልማት ስራዎች፤ በከተማ ግብርና የልማት ትሩፋት እና በስራ እድል ፈጠራ የተገኙ ውጤቶችን እንዲሁም በፕሮጀክቶች ግንባታ አፈፃጸም ለሚዲያ አካላት ግልፀኝነትን በመፍጠር የመረጃ ተደራሽነትን ማስፋት ተችሏል፡፡
በተለያዩ ወቅታዊና ከተማ አቀፍ ጉዳዮች ላይ የጥቆማ፣የምርመራ እና የትናታኔ ዜና በማዘጋጀት፤በማሰራጨት እንዲሁም የመልካም አስተዳደር ችግሮች በማጋለጥ አመራሩ በህዝብ ተጠያቂና ግልጽ እንዲሆን የማድረግ ስራ ተሰርቷል።
በከተማ አስተዳደሩ የተከናወኑና እየተከናወኑ ባሉ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ግዙፍ የልማት ስራዎች እና ሰው ተኮር ተግባራት ዙሪያ የተለያዩ መልዕክቶችን በምስልና በድምፅ በማቀናበር ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት ለህዝብ እንዲደርስ ተደርጓል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
https://linktr.ee/aacaebc
tgoop.com/wwwAddisAbabaeducationbureau/19590
Create:
Last Update:
Last Update:
ከተማ አስተዳደሩ በበጀት ዓመቱ በ6 ወራት በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ያሳካቸዉ ዉጤቶች በተመለከተ፡-
(የካቲት 12/2017 ዓ.ም)
የመረጃ ጥራት እና ተደራሽነትን ለማሳድግ የሚያስችል ስርዓት በመዘርጋት በከተማችን በተከናወኑ የልማት ስራዎች፤ በመልካም አስተዳደርና በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ የሚያስችሉ የግንዛቤ ስራዎችን ተሰርተዋል፡፡
በሰው ተኮር የልማት ስራዎች፤ በከተማ ግብርና የልማት ትሩፋት እና በስራ እድል ፈጠራ የተገኙ ውጤቶችን እንዲሁም በፕሮጀክቶች ግንባታ አፈፃጸም ለሚዲያ አካላት ግልፀኝነትን በመፍጠር የመረጃ ተደራሽነትን ማስፋት ተችሏል፡፡
በተለያዩ ወቅታዊና ከተማ አቀፍ ጉዳዮች ላይ የጥቆማ፣የምርመራ እና የትናታኔ ዜና በማዘጋጀት፤በማሰራጨት እንዲሁም የመልካም አስተዳደር ችግሮች በማጋለጥ አመራሩ በህዝብ ተጠያቂና ግልጽ እንዲሆን የማድረግ ስራ ተሰርቷል።
በከተማ አስተዳደሩ የተከናወኑና እየተከናወኑ ባሉ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ግዙፍ የልማት ስራዎች እና ሰው ተኮር ተግባራት ዙሪያ የተለያዩ መልዕክቶችን በምስልና በድምፅ በማቀናበር ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት ለህዝብ እንዲደርስ ተደርጓል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
https://linktr.ee/aacaebc
(የካቲት 12/2017 ዓ.ም)
የመረጃ ጥራት እና ተደራሽነትን ለማሳድግ የሚያስችል ስርዓት በመዘርጋት በከተማችን በተከናወኑ የልማት ስራዎች፤ በመልካም አስተዳደርና በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ የሚያስችሉ የግንዛቤ ስራዎችን ተሰርተዋል፡፡
በሰው ተኮር የልማት ስራዎች፤ በከተማ ግብርና የልማት ትሩፋት እና በስራ እድል ፈጠራ የተገኙ ውጤቶችን እንዲሁም በፕሮጀክቶች ግንባታ አፈፃጸም ለሚዲያ አካላት ግልፀኝነትን በመፍጠር የመረጃ ተደራሽነትን ማስፋት ተችሏል፡፡
በተለያዩ ወቅታዊና ከተማ አቀፍ ጉዳዮች ላይ የጥቆማ፣የምርመራ እና የትናታኔ ዜና በማዘጋጀት፤በማሰራጨት እንዲሁም የመልካም አስተዳደር ችግሮች በማጋለጥ አመራሩ በህዝብ ተጠያቂና ግልጽ እንዲሆን የማድረግ ስራ ተሰርቷል።
በከተማ አስተዳደሩ የተከናወኑና እየተከናወኑ ባሉ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ግዙፍ የልማት ስራዎች እና ሰው ተኮር ተግባራት ዙሪያ የተለያዩ መልዕክቶችን በምስልና በድምፅ በማቀናበር ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት ለህዝብ እንዲደርስ ተደርጓል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
https://linktr.ee/aacaebc
BY Addis Ababa Education Bureau



Share with your friend now:
tgoop.com/wwwAddisAbabaeducationbureau/19590