WWWADDISABABAEDUCATIONBUREAU Telegram 19590
ከተማ አስተዳደሩ በበጀት ዓመቱ በ6 ወራት በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ያሳካቸዉ ዉጤቶች በተመለከተ፡-

(የካቲት 12/2017 ዓ.ም)

የመረጃ ጥራት እና ተደራሽነትን ለማሳድግ የሚያስችል ስርዓት በመዘርጋት በከተማችን በተከናወኑ የልማት ስራዎች፤ በመልካም አስተዳደርና በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ የሚያስችሉ የግንዛቤ ስራዎችን ተሰርተዋል፡፡

በሰው ተኮር የልማት ስራዎች፤ በከተማ ግብርና የልማት ትሩፋት እና በስራ እድል ፈጠራ የተገኙ ውጤቶችን እንዲሁም በፕሮጀክቶች ግንባታ አፈፃጸም ለሚዲያ አካላት ግልፀኝነትን በመፍጠር የመረጃ ተደራሽነትን ማስፋት ተችሏል፡፡

በተለያዩ ወቅታዊና ከተማ አቀፍ ጉዳዮች ላይ የጥቆማ፣የምርመራ እና የትናታኔ ዜና በማዘጋጀት፤በማሰራጨት እንዲሁም የመልካም አስተዳደር ችግሮች በማጋለጥ አመራሩ በህዝብ ተጠያቂና ግልጽ እንዲሆን የማድረግ ስራ ተሰርቷል።

በከተማ አስተዳደሩ የተከናወኑና እየተከናወኑ ባሉ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ግዙፍ የልማት ስራዎች እና ሰው ተኮር ተግባራት ዙሪያ የተለያዩ መልዕክቶችን በምስልና በድምፅ በማቀናበር ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት ለህዝብ እንዲደርስ ተደርጓል፡፡

ከንቲባ አዳነች አቤቤ


ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች

https://linktr.ee/aacaebc



tgoop.com/wwwAddisAbabaeducationbureau/19590
Create:
Last Update:

ከተማ አስተዳደሩ በበጀት ዓመቱ በ6 ወራት በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ያሳካቸዉ ዉጤቶች በተመለከተ፡-

(የካቲት 12/2017 ዓ.ም)

የመረጃ ጥራት እና ተደራሽነትን ለማሳድግ የሚያስችል ስርዓት በመዘርጋት በከተማችን በተከናወኑ የልማት ስራዎች፤ በመልካም አስተዳደርና በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ የሚያስችሉ የግንዛቤ ስራዎችን ተሰርተዋል፡፡

በሰው ተኮር የልማት ስራዎች፤ በከተማ ግብርና የልማት ትሩፋት እና በስራ እድል ፈጠራ የተገኙ ውጤቶችን እንዲሁም በፕሮጀክቶች ግንባታ አፈፃጸም ለሚዲያ አካላት ግልፀኝነትን በመፍጠር የመረጃ ተደራሽነትን ማስፋት ተችሏል፡፡

በተለያዩ ወቅታዊና ከተማ አቀፍ ጉዳዮች ላይ የጥቆማ፣የምርመራ እና የትናታኔ ዜና በማዘጋጀት፤በማሰራጨት እንዲሁም የመልካም አስተዳደር ችግሮች በማጋለጥ አመራሩ በህዝብ ተጠያቂና ግልጽ እንዲሆን የማድረግ ስራ ተሰርቷል።

በከተማ አስተዳደሩ የተከናወኑና እየተከናወኑ ባሉ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ግዙፍ የልማት ስራዎች እና ሰው ተኮር ተግባራት ዙሪያ የተለያዩ መልዕክቶችን በምስልና በድምፅ በማቀናበር ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት ለህዝብ እንዲደርስ ተደርጓል፡፡

ከንቲባ አዳነች አቤቤ


ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች

https://linktr.ee/aacaebc

BY Addis Ababa Education Bureau






Share with your friend now:
tgoop.com/wwwAddisAbabaeducationbureau/19590

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Developing social channels based on exchanging a single message isn’t exactly new, of course. Back in 2014, the “Yo” app was launched with the sole purpose of enabling users to send each other the greeting “Yo.” Members can post their voice notes of themselves screaming. Interestingly, the group doesn’t allow to post anything else which might lead to an instant ban. As of now, there are more than 330 members in the group. Telegram has announced a number of measures aiming to tackle the spread of disinformation through its platform in Brazil. These features are part of an agreement between the platform and the country's authorities ahead of the elections in October. "Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn. Concise
from us


Telegram Addis Ababa Education Bureau
FROM American