YASIN_NURU Telegram 5085
ቲክቶክ ላይ ዩትዩብ ላይ አንዳንድ ወንድሞች

አንድ ሰው የተሳሳተ መንገድ ላይ ሆኖ ስታዩት
እሱን ለማተካከል ከፈለጋችሁ አደብ ባለው መልኩ ለብቻው ምከሩት።

እኛ ወንጀላችን አጠገባችን ሰው የማያስቀርብ ሆኖ ሳለ ሌላ ሰውን ግን አጥረግርገን የምንሰድብበት፤ተውበት እንዲያረግ ሳይሆን በወንጀሉ እንዲገፋ በሚያረግ በቁጣ የምንናገራቸው እኛ ማን ሆነን ነው?

ስንመክር በአደብ ለብቻ ይሁን አልመለስም ካሉ እንግዲህ ምንም ማረግ አንችልም በማስገደድ አይሆንም። ነብዩ ሙሳ እንኳ ፊርዓውንን እንኳ እንዴት ነው አናግር የተባሉት እኔ ጌታ ነኝ ያለውን።

ስለዚህ እኛ ከሙሳ በልጠን ነው በአደባባይ ክብራቸውን ዝቅ እያደረግን የምንናገረው🤔 በግድ እንዲ ካልሆናቹ የምንለው? ከልባችሁ ዱዓ አድርጉላቸው

የባሳ ለመበላሸታቸው ሰበብ አትሁኑ ዱአ አድርጉላቸው በየኮሜንቱም እየገባችሁ መጥፎ ነገር የምትፅፉ አላህ እንዲመልሳቸው ዱዓ አድርጉላቸው። ይሄን ማድረግ #ካልቻላችሁ_ዝም_በሉ።

ቲክቶክ ላይ ከእስልምናችሁ ጋር የማይሄድ ነገር የምትሰሩ ይቅርባችሁ ሞት ቢመጣ ዋጋ ያስከፍላቹሃል። የእስልምና እምነት ተከታይ ስለሆናችሁ የእስልምና ወገኖቻችሁ የናንተን ቪድዮ ሲያዩ ይረበሻሉ እና እንተም የዚች አለም ነገር ሳያሳስባችሁ ወደ እስልምናችሁ ተመለሱ አላህ አያሳፍራችሁም የምትፈልጉትን ይሰጣቹሃል ተመለሱ ወደ አላህ።

አላህ ሁላችንንም ወደ እሱ ይመልሰን።

@yasin_nuru    @yasin_nuru



tgoop.com/yasin_nuru/5085
Create:
Last Update:

ቲክቶክ ላይ ዩትዩብ ላይ አንዳንድ ወንድሞች

አንድ ሰው የተሳሳተ መንገድ ላይ ሆኖ ስታዩት
እሱን ለማተካከል ከፈለጋችሁ አደብ ባለው መልኩ ለብቻው ምከሩት።

እኛ ወንጀላችን አጠገባችን ሰው የማያስቀርብ ሆኖ ሳለ ሌላ ሰውን ግን አጥረግርገን የምንሰድብበት፤ተውበት እንዲያረግ ሳይሆን በወንጀሉ እንዲገፋ በሚያረግ በቁጣ የምንናገራቸው እኛ ማን ሆነን ነው?

ስንመክር በአደብ ለብቻ ይሁን አልመለስም ካሉ እንግዲህ ምንም ማረግ አንችልም በማስገደድ አይሆንም። ነብዩ ሙሳ እንኳ ፊርዓውንን እንኳ እንዴት ነው አናግር የተባሉት እኔ ጌታ ነኝ ያለውን።

ስለዚህ እኛ ከሙሳ በልጠን ነው በአደባባይ ክብራቸውን ዝቅ እያደረግን የምንናገረው🤔 በግድ እንዲ ካልሆናቹ የምንለው? ከልባችሁ ዱዓ አድርጉላቸው

የባሳ ለመበላሸታቸው ሰበብ አትሁኑ ዱአ አድርጉላቸው በየኮሜንቱም እየገባችሁ መጥፎ ነገር የምትፅፉ አላህ እንዲመልሳቸው ዱዓ አድርጉላቸው። ይሄን ማድረግ #ካልቻላችሁ_ዝም_በሉ።

ቲክቶክ ላይ ከእስልምናችሁ ጋር የማይሄድ ነገር የምትሰሩ ይቅርባችሁ ሞት ቢመጣ ዋጋ ያስከፍላቹሃል። የእስልምና እምነት ተከታይ ስለሆናችሁ የእስልምና ወገኖቻችሁ የናንተን ቪድዮ ሲያዩ ይረበሻሉ እና እንተም የዚች አለም ነገር ሳያሳስባችሁ ወደ እስልምናችሁ ተመለሱ አላህ አያሳፍራችሁም የምትፈልጉትን ይሰጣቹሃል ተመለሱ ወደ አላህ።

አላህ ሁላችንንም ወደ እሱ ይመልሰን።

@yasin_nuru    @yasin_nuru

BY ያሲን ኑሩ️️ YASIN NURU


Share with your friend now:
tgoop.com/yasin_nuru/5085

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

It’s easy to create a Telegram channel via desktop app or mobile app (for Android and iOS): In the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram, members are only allowed to post voice notes of themselves screaming. Anything else will result in an instant ban from the group, which currently has about 75 members. Deputy District Judge Peter Hui sentenced computer technician Ng Man-ho on Thursday, a month after the 27-year-old, who ran a Telegram group called SUCK Channel, was found guilty of seven charges of conspiring to incite others to commit illegal acts during the 2019 extradition bill protests and subsequent months. So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms. Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN.
from us


Telegram ያሲን ኑሩ️️ YASIN NURU
FROM American