YASIN_NURU Telegram 5112
ጥር 25፣ 2017 ዓ.ል | ሻዕባን 3፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ            
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
2ኛው ዙር ዓለም አቀፍ የቁርአንና የአዛን ውድድር ተጠናቀቀ።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |

በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የበላይ ጠባቂነት በዘይድ ኢብኑ ሳቢት የቁርአን ማህበር አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየው ዓለም አቀፍ ሁለተኛ ዙር የቁርአንና የአዛን ውድድር ተጠናቀቀ።

በቁርአን ሂፍዝ፣ በቁርአን ቲላዋና በአዛን ዘርፍ አሸናፊዎች በዳኞች አማካኝነት ይፋ ሆኗል።

በወንዶች በቁርአን ሂፍዝ አሸናፊዎች
1ኛ. ሙሐመድ ፉዓድ … ከሊቢያ
2ኛ. ዩሱፍ አሺር … ከኳታር
3ኛ. አህመድ በሺር …ከአሜሪካ

በሴቶች የቁርአን ሂፍዝ ውድድር አሸናፊዎች
1ኛ. ሩቅያ ሳላህ … ከየመን
2ኛ . ነሲም ጀናዉጃ … አልጄሪያ
3ኛ.  ቀመራ ወሊዩ መሐመድ … ከኢትዮጵያ

በአዛን ውድድር አሸናፊዎች
1ኛ ሙሀመድሻን አቡበከር … ከኢንዶኖዢያ
2ኛ ኡመር ዱራን … ከቱርኪዬ
3ኛ አደም ጅብሪል … ከኢትዮጵያ

በወንዶች የቁርአን ቲላዋ የአሸናፊዎች ዝርዝር
1ኛ አብዱራዛቅ አል ሸሀዊ  …ከግብፅ
2ኛ ከራር ለይስ … ከኢራቅ
3ኛ አንጀድ ካምዳን … ከየመን 

ጥር 21 ተጀምሮ ዛሬ በተጠናቀቀው ሁለተኛ ዙር ዓለም አቀፍ የቁርአንና የአዛን ውድድር ላይ ከ60 በላይ ሀገራት ተሳትፈውበታል።

ውድድሩ እንዲሳካ በሁሉም የውድድር ሂደት ጥረት ላደረጉ ዓሊሞችና የውድድሩ ዳኞች መቀመጫቸውን አሜሪካ ባደረጉት ፈርስት ሂጅራና ተቀዋ ሐበሻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው 2ኛው ዙር የቁርአንና የአዛን ዓለም አቀፍ ውድድር ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የኡለማዕ ጽህፈት ቤት፣ የአዲስ አበባና የኦሮሚያ እስልምና  ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤቶች ስራ አስፈፃሚዎች፣ ዲፕሎማቶች እና የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች የታደሙ ሲሆን ይህ ዓለም አቀፍ የቁርአን መድረክ በቁርአን ተከፍቶ በቁርአን ተዘግቷል።

@yasin_nuru @yasin_nuru



tgoop.com/yasin_nuru/5112
Create:
Last Update:

ጥር 25፣ 2017 ዓ.ል | ሻዕባን 3፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ            
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
2ኛው ዙር ዓለም አቀፍ የቁርአንና የአዛን ውድድር ተጠናቀቀ።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |

በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የበላይ ጠባቂነት በዘይድ ኢብኑ ሳቢት የቁርአን ማህበር አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየው ዓለም አቀፍ ሁለተኛ ዙር የቁርአንና የአዛን ውድድር ተጠናቀቀ።

በቁርአን ሂፍዝ፣ በቁርአን ቲላዋና በአዛን ዘርፍ አሸናፊዎች በዳኞች አማካኝነት ይፋ ሆኗል።

በወንዶች በቁርአን ሂፍዝ አሸናፊዎች
1ኛ. ሙሐመድ ፉዓድ … ከሊቢያ
2ኛ. ዩሱፍ አሺር … ከኳታር
3ኛ. አህመድ በሺር …ከአሜሪካ

በሴቶች የቁርአን ሂፍዝ ውድድር አሸናፊዎች
1ኛ. ሩቅያ ሳላህ … ከየመን
2ኛ . ነሲም ጀናዉጃ … አልጄሪያ
3ኛ.  ቀመራ ወሊዩ መሐመድ … ከኢትዮጵያ

በአዛን ውድድር አሸናፊዎች
1ኛ ሙሀመድሻን አቡበከር … ከኢንዶኖዢያ
2ኛ ኡመር ዱራን … ከቱርኪዬ
3ኛ አደም ጅብሪል … ከኢትዮጵያ

በወንዶች የቁርአን ቲላዋ የአሸናፊዎች ዝርዝር
1ኛ አብዱራዛቅ አል ሸሀዊ  …ከግብፅ
2ኛ ከራር ለይስ … ከኢራቅ
3ኛ አንጀድ ካምዳን … ከየመን 

ጥር 21 ተጀምሮ ዛሬ በተጠናቀቀው ሁለተኛ ዙር ዓለም አቀፍ የቁርአንና የአዛን ውድድር ላይ ከ60 በላይ ሀገራት ተሳትፈውበታል።

ውድድሩ እንዲሳካ በሁሉም የውድድር ሂደት ጥረት ላደረጉ ዓሊሞችና የውድድሩ ዳኞች መቀመጫቸውን አሜሪካ ባደረጉት ፈርስት ሂጅራና ተቀዋ ሐበሻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው 2ኛው ዙር የቁርአንና የአዛን ዓለም አቀፍ ውድድር ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የኡለማዕ ጽህፈት ቤት፣ የአዲስ አበባና የኦሮሚያ እስልምና  ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤቶች ስራ አስፈፃሚዎች፣ ዲፕሎማቶች እና የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች የታደሙ ሲሆን ይህ ዓለም አቀፍ የቁርአን መድረክ በቁርአን ተከፍቶ በቁርአን ተዘግቷል።

@yasin_nuru @yasin_nuru

BY ያሲን ኑሩ️️ YASIN NURU


Share with your friend now:
tgoop.com/yasin_nuru/5112

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The imprisonment came as Telegram said it was "surprised" by claims that privacy commissioner Ada Chung Lai-ling is seeking to block the messaging app due to doxxing content targeting police and politicians. Choose quality over quantity. Remember that one high-quality post is better than five short publications of questionable value. While some crypto traders move toward screaming as a coping mechanism, many mental health experts have argued that “scream therapy” is pseudoscience. Scientific research or no, it obviously feels good. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020.
from us


Telegram ያሲን ኑሩ️️ YASIN NURU
FROM American