YASIN_NURU Telegram 5215
#ሙስሊም ከሆንክ እነዚህን ነገሮች ግዴታ ማወቅ #አለብክ።

#አምስቱ_የእስልምና_መአዘኖች

(1) ከአላህ በስተቀር ነእውነት የሚገዙት አምላክ የለም; ሙሃመድም የአላህ መልዕክተኛ ናቸው" ብሎ መመስከር

(2) ሰላትን ማቆም (መስገድ)

(3) ዘካ መስጠት

(4) ረመዷንን መፆም

(5) ሃጅን መፈፀም (መንገዱን ለቻለ ሰው)

#ስድስቱ_የኢማን_መዐዘናት :

(1) በአላህ ማመን

(2) በመላኢካዎች ማመን

(3) አላህ ባወረዳቸው መፀሃፎች ማመን

(4) አላህ በላካቸው መልዕክተኞች ማመን

(5) በመጨረሻው ቀን (በየውመል ቂያማ) ማመን

(6) በቀደር(ውሳኔ) ኸይሩም ሸሩም ከአላህ መሆኑን ማመን

#ዘጠኙ_የሰላት_መስፈርቶች :

(1) ሙስሊም መሆን

(2) አይምሮ ጤነኛ መሆን

(3) ጥሩና መጥፎ መለየት እድሜ መድረስ

(4) ሃደስን ማንሳት

(5) ነጃሳን ማስወገድ

(6) ሃፍረተ-ገላን መሸፈን

(7) ጌዜው መግባት

(8) ወደ ቂብላ ( ከዓባ-መካ-) መቅጣጨት

(9) መነየት (በልብ ማሰብ)

#አስራ_አራቱ_የሰላት_መዓዘኖች :

(1) ከቻለ መቆም

(2) የመጀመሪያው ተክቢራ

(3) ፋቲሃን መቅራት

(4) ሩኩዕ ማድረግ (ማጎንበስ)

(5) ከሩኩዕ ተነስቶ ቀጥ ማለት

(6) በሰባት አካላት ሱጁድ መውረድ(መደፋት)

(7) ከሱጁድ መነሳት

(8) በሁለቱ ሱጁዶች መካከል መቀመጥ

(9) በሁሉም ሰራዎች ላይ መረጋጋት

(10) የነዚህን መዓዘኖች ተርታ መጠበቅ

(11) ሁለተኛው ተሸሁድ

(12) ለሁለተኛው ተሸሁድ መቀመጥ

(13) አታህያቱ ማለት

(14) ማሰላመት

#ስምንቱ_የሰላት_ግዴታዎች :

(1) ከመጀመሪያው ተክቢራ ውጪ ያሉት ሁሉም ተክቢራዎች

(2) ለኢማም አና ብቻውን ለሚሰግድ ሰው (ሰሚዓላሁ ሊመን ሃሚዳህ) ማለት

(3) ለሁሉም ሰው (ረበና ወለከል ሃምድ) ማለት

(4) ሩኩዕ ላይ (ሱብሃነ ረቢየል አዚም) ማለት

(5) ሱጁድ ላይ (ሱብሃነ ረቢየል አዕላ) ማለት

(6) በሁለቱ ሱጁዶች መካከል (ረቢግፊር ሊ) ማለት

(7) የመጀመሪያው ተሸሁድ

(8) ለመጀመሪያው ተሸሁድ መቀመጥ

#ስምንቱ_ሰላትን_የሚያበላሹ_ነገሮች :

(1) አውቆ ማውራት

(2) መሳቅ

(3) መብላት

(4) መጠጣት

(5) የሃፍረተ ገላ መገለጥ

(6) ከቂብላ አቅጣጫ በጣም መዞር

(7) ተከታታይ እና ብዙ የሆነ እንቅስቃሴ

(8) ጠሃራ መወገድ (ውዱዕ መፍታት)

ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ይላሉ:

"አንድን መልካም ስራ ያመላከተ ለእርሱ የሰራበትን ሰው ሁሉ አጅር የፃፍለታል። ከነሱ አጅር ላይ ምንም ሳይቀነስ"

@yasin_nuru @yasin_nuru



tgoop.com/yasin_nuru/5215
Create:
Last Update:

#ሙስሊም ከሆንክ እነዚህን ነገሮች ግዴታ ማወቅ #አለብክ።

#አምስቱ_የእስልምና_መአዘኖች

(1) ከአላህ በስተቀር ነእውነት የሚገዙት አምላክ የለም; ሙሃመድም የአላህ መልዕክተኛ ናቸው" ብሎ መመስከር

(2) ሰላትን ማቆም (መስገድ)

(3) ዘካ መስጠት

(4) ረመዷንን መፆም

(5) ሃጅን መፈፀም (መንገዱን ለቻለ ሰው)

#ስድስቱ_የኢማን_መዐዘናት :

(1) በአላህ ማመን

(2) በመላኢካዎች ማመን

(3) አላህ ባወረዳቸው መፀሃፎች ማመን

(4) አላህ በላካቸው መልዕክተኞች ማመን

(5) በመጨረሻው ቀን (በየውመል ቂያማ) ማመን

(6) በቀደር(ውሳኔ) ኸይሩም ሸሩም ከአላህ መሆኑን ማመን

#ዘጠኙ_የሰላት_መስፈርቶች :

(1) ሙስሊም መሆን

(2) አይምሮ ጤነኛ መሆን

(3) ጥሩና መጥፎ መለየት እድሜ መድረስ

(4) ሃደስን ማንሳት

(5) ነጃሳን ማስወገድ

(6) ሃፍረተ-ገላን መሸፈን

(7) ጌዜው መግባት

(8) ወደ ቂብላ ( ከዓባ-መካ-) መቅጣጨት

(9) መነየት (በልብ ማሰብ)

#አስራ_አራቱ_የሰላት_መዓዘኖች :

(1) ከቻለ መቆም

(2) የመጀመሪያው ተክቢራ

(3) ፋቲሃን መቅራት

(4) ሩኩዕ ማድረግ (ማጎንበስ)

(5) ከሩኩዕ ተነስቶ ቀጥ ማለት

(6) በሰባት አካላት ሱጁድ መውረድ(መደፋት)

(7) ከሱጁድ መነሳት

(8) በሁለቱ ሱጁዶች መካከል መቀመጥ

(9) በሁሉም ሰራዎች ላይ መረጋጋት

(10) የነዚህን መዓዘኖች ተርታ መጠበቅ

(11) ሁለተኛው ተሸሁድ

(12) ለሁለተኛው ተሸሁድ መቀመጥ

(13) አታህያቱ ማለት

(14) ማሰላመት

#ስምንቱ_የሰላት_ግዴታዎች :

(1) ከመጀመሪያው ተክቢራ ውጪ ያሉት ሁሉም ተክቢራዎች

(2) ለኢማም አና ብቻውን ለሚሰግድ ሰው (ሰሚዓላሁ ሊመን ሃሚዳህ) ማለት

(3) ለሁሉም ሰው (ረበና ወለከል ሃምድ) ማለት

(4) ሩኩዕ ላይ (ሱብሃነ ረቢየል አዚም) ማለት

(5) ሱጁድ ላይ (ሱብሃነ ረቢየል አዕላ) ማለት

(6) በሁለቱ ሱጁዶች መካከል (ረቢግፊር ሊ) ማለት

(7) የመጀመሪያው ተሸሁድ

(8) ለመጀመሪያው ተሸሁድ መቀመጥ

#ስምንቱ_ሰላትን_የሚያበላሹ_ነገሮች :

(1) አውቆ ማውራት

(2) መሳቅ

(3) መብላት

(4) መጠጣት

(5) የሃፍረተ ገላ መገለጥ

(6) ከቂብላ አቅጣጫ በጣም መዞር

(7) ተከታታይ እና ብዙ የሆነ እንቅስቃሴ

(8) ጠሃራ መወገድ (ውዱዕ መፍታት)

ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ይላሉ:

"አንድን መልካም ስራ ያመላከተ ለእርሱ የሰራበትን ሰው ሁሉ አጅር የፃፍለታል። ከነሱ አጅር ላይ ምንም ሳይቀነስ"

@yasin_nuru @yasin_nuru

BY ያሲን ኑሩ️️ YASIN NURU


Share with your friend now:
tgoop.com/yasin_nuru/5215

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.! As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau. Clear Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said.
from us


Telegram ያሲን ኑሩ️️ YASIN NURU
FROM American