YASIN_NURU Telegram 5221
የምንስ ማፈር ነው የምን አንገት መድፋት፣
ፍቅራቸውን ያወቀ ይደፋዋል ናፍቆት

ማክበርህ መድረሱ የትናንቱን እለት፣
ሴት ልጅ ማግኘቷ ይህንን ነፃነት

በሀቢብ ምክንያት ነው በነቢ ብስራት።

-- ከዛሬ ቡኋላ የሚወለዱ ልጆች ስማቸው ሙሃመድ ይሆናል ኢንሻአላህ🥰🥰

--ሴቶች ከሆኑ በሚወዷት ሚስታቸው አኢሻ አብሯቸው በቆመችው ኸዲጃ በሚስቶቻቸው ስም እንሰይማለን🤗🤗

--በሚወዷት ልጃቸው ፋጢማ ስም እንሰይማለን።❤️❤️

--አሁንም በነብዩ ስም ግጥም እንገጥማለን🫡🫡

--ስለሳቸው- ሙኋደራዎች ይደረጋሉ😍

--በሳቸው ዙሪያ ኮንፍረንሶች ይደረጋሉ😘

አለሁመ ሰሊ አላ ሙሀመድ🥰🥰

#ካሁን_ቡኋላ_የነብዩ_ስም_ተነስቶ_ሰለዋት_የማያረግ_የዚህ_ቻናል_ቤተሰብ_መኖር_የለበትም።

@yasin_nuru @yasin_nuru



tgoop.com/yasin_nuru/5221
Create:
Last Update:

የምንስ ማፈር ነው የምን አንገት መድፋት፣
ፍቅራቸውን ያወቀ ይደፋዋል ናፍቆት

ማክበርህ መድረሱ የትናንቱን እለት፣
ሴት ልጅ ማግኘቷ ይህንን ነፃነት

በሀቢብ ምክንያት ነው በነቢ ብስራት።

-- ከዛሬ ቡኋላ የሚወለዱ ልጆች ስማቸው ሙሃመድ ይሆናል ኢንሻአላህ🥰🥰

--ሴቶች ከሆኑ በሚወዷት ሚስታቸው አኢሻ አብሯቸው በቆመችው ኸዲጃ በሚስቶቻቸው ስም እንሰይማለን🤗🤗

--በሚወዷት ልጃቸው ፋጢማ ስም እንሰይማለን።❤️❤️

--አሁንም በነብዩ ስም ግጥም እንገጥማለን🫡🫡

--ስለሳቸው- ሙኋደራዎች ይደረጋሉ😍

--በሳቸው ዙሪያ ኮንፍረንሶች ይደረጋሉ😘

አለሁመ ሰሊ አላ ሙሀመድ🥰🥰

#ካሁን_ቡኋላ_የነብዩ_ስም_ተነስቶ_ሰለዋት_የማያረግ_የዚህ_ቻናል_ቤተሰብ_መኖር_የለበትም።

@yasin_nuru @yasin_nuru

BY ያሲን ኑሩ️️ YASIN NURU


Share with your friend now:
tgoop.com/yasin_nuru/5221

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP. Read now “[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said. Write your hashtags in the language of your target audience. Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day.
from us


Telegram ያሲን ኑሩ️️ YASIN NURU
FROM American