Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/z_bishara/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
የቢሻራው በር✍@z_bishara P.797
Z_BISHARA Telegram 797
ኢብኑ ነሕዊይ ይናገራሉ رحمه الله
አንድ ቀን ኢብኑ ዓጣኢ'ላሂ‐ሰከንደሪ መጅሊስ ላይ ተገኘሁ ፣ የዛኔ የዘመኑ ታላቅ ሸይኽ ነበሩ
በአድናቆት ሆኜ ዕውቀትና ሊቅነታቸውን እየተመለከትኩ ለራሴ ይህን አልኩ
"እንደው የትኛው መቃም* ላይ ይሆኑ ይሆን?"
ወደኔ ተመለከቱና " ወንጀል ሰርተው ምህረትን ከሚለምኑት" አሉ

በነገሩ በጣም ተገርሜ ከግርማ ሞገሳቸው የተነሳ ጭጭ አልኩ ! ከዛም ሰላምታ አቅርቤ ሄድኩኝ

በዛው ለሊት በህልሜ ነብዩን ﷺ ከፍ ያለ ስፍራ ላይ ሆነው በዙሪያቸው የተከበሩ ሰሓቦች ተሰብስበው አየሁ
ነብዩም ﷺ
« የታለ ታጁዲን ኢብኑ ዓጣኢ'ላህ አሉ »
"አቤት አለሁ ያ ረሱለላህ ﷺ" አሉ
ነብዩም ﷺ
«ተናገር አላህ ንግግርህን ይወዳል »አሉ
ከእንቅልፌ ባነንኩ ፣ ባየሁት ነገርም በጣም ተደነቅሁ !

ወደ ሰይዲ ኢብኑ ዓጣኢ'ላህ ዘንድ ስመጣ
በህልሜ ነብዩ ﷺ ፊት ሲናገሩ የሰማሁትን ሲናገሩ አገኘኋቸው !
ለራሴም በውስጤ
"በአላህ እምላለሁ ይህ ነው መቃሙ" አልኩ።
ኢብኑ ዓጣኢ'ላህ ወደኔ ተመለከቱና
"አንተ ላይ`ኮ የተደበቀው የላቀው ነበር" አሉኝ።

መደድድድድድድድ ያ አህለል‐ኡንሲ ቢላሂ

* መቃም مقام = የመንፈሳዊ ከፍታ የልህቀት ደረጃ

tof nas yusuf ❤️



tgoop.com/z_bishara/797
Create:
Last Update:

ኢብኑ ነሕዊይ ይናገራሉ رحمه الله
አንድ ቀን ኢብኑ ዓጣኢ'ላሂ‐ሰከንደሪ መጅሊስ ላይ ተገኘሁ ፣ የዛኔ የዘመኑ ታላቅ ሸይኽ ነበሩ
በአድናቆት ሆኜ ዕውቀትና ሊቅነታቸውን እየተመለከትኩ ለራሴ ይህን አልኩ
"እንደው የትኛው መቃም* ላይ ይሆኑ ይሆን?"
ወደኔ ተመለከቱና " ወንጀል ሰርተው ምህረትን ከሚለምኑት" አሉ

በነገሩ በጣም ተገርሜ ከግርማ ሞገሳቸው የተነሳ ጭጭ አልኩ ! ከዛም ሰላምታ አቅርቤ ሄድኩኝ

በዛው ለሊት በህልሜ ነብዩን ﷺ ከፍ ያለ ስፍራ ላይ ሆነው በዙሪያቸው የተከበሩ ሰሓቦች ተሰብስበው አየሁ
ነብዩም ﷺ
« የታለ ታጁዲን ኢብኑ ዓጣኢ'ላህ አሉ »
"አቤት አለሁ ያ ረሱለላህ ﷺ" አሉ
ነብዩም ﷺ
«ተናገር አላህ ንግግርህን ይወዳል »አሉ
ከእንቅልፌ ባነንኩ ፣ ባየሁት ነገርም በጣም ተደነቅሁ !

ወደ ሰይዲ ኢብኑ ዓጣኢ'ላህ ዘንድ ስመጣ
በህልሜ ነብዩ ﷺ ፊት ሲናገሩ የሰማሁትን ሲናገሩ አገኘኋቸው !
ለራሴም በውስጤ
"በአላህ እምላለሁ ይህ ነው መቃሙ" አልኩ።
ኢብኑ ዓጣኢ'ላህ ወደኔ ተመለከቱና
"አንተ ላይ`ኮ የተደበቀው የላቀው ነበር" አሉኝ።

መደድድድድድድድ ያ አህለል‐ኡንሲ ቢላሂ

* መቃም مقام = የመንፈሳዊ ከፍታ የልህቀት ደረጃ

tof nas yusuf ❤️

BY የቢሻራው በር✍


Share with your friend now:
tgoop.com/z_bishara/797

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

“[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said. In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers. Matt Hussey, editorial director at NEAR Protocol also responded to this news with “#meIRL”. Just as you search “Bear Market Screaming” in Telegram, you will see a Pepe frog yelling as the group’s featured image. Activate up to 20 bots
from us


Telegram የቢሻራው በር✍
FROM American